HomeLaw & Justice (Page 9)

Law & Justice

በሸገር ከተማ አስተዳደር በለገጣፎ ለዳዲ አርባ አራት አካባቢ የፈረሱ ቤቶች አዲስ አበባ፣ የካቲት 27/2015 ዓ.ም፡-የኦሮምያ ክልል መንግስት በአዲስ አበባ ዙሪያ የሚገኙ ከተሞችን አስተሳስሮ” ሸገር ከተማ አስተዳደር” በሚል ስያሜ ከመሰረታቸው  ውስጥ አንዱ በሆነው በለገጣፎ ለገዳዲ አከባቢ የሚገኙ በርካታ ቤቶች በመፍረስ ላይ ይገኛሉ። የክልሉ መንግስት በአዲስ አበባ ዙሪያ

Read More

በብሩክ አለሙ @Birukalemu21 አዲስ አበባ፣ የካቲት 24/2015 ዓ.ም፡- የጉራጌ ዞን የምክር ቤት አባል የሆኑት አቶ መኑር ረሺድ፣ የዞኑ ምክር ቤት ቋሚ ሰብሳቢ የነበሩት ወ/ሮ ጠጄ ደመቀ፣ የከተማ ንግድና ኢንተርፕራይዝ ኃላፊ አቶ አስራት ታደለ፣ የወልቂጤ ከተማ የገቢዎች ኃላፊ አቶ ሰፋ ጀማል፣ ወልቂጤ ከተማ የአዲስ ክፍለ ከተማ የፀጥታ

Read More

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20/2015 ዓ.ም፡- ለማመን በሚከብድ  ጭካኔና የተሞላው በትግራይ ክልል ተጀምሮ ወደ አማራና አፋር ክልሎች በመስፋፋት ለሁለት አመታት በዘለቀው  ደም አፋሳሽ ጦርነት ምክንያት  በሚሊዮን በሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያንን ላይ የደረሰውን አካላዊ፣ ስነልቦናዊ እና አእምሯዊ  ስብራት ለመጠገን  በተኬደው ረጅም ጉዞ መሰረት በኢትዮጵያ ፌደራል መንግስት እና በህወሓት ባለስልጣናት 

Read More