HomeNews Analysis

News Analysis

ፎቶ ከአስተዳደሩ የማህበራዊ ሚዲያ የተገኘ አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6/ 2015 ዓ.ም - አዲስ አበባ ከተማን የሁከት ማእከል ለማድረግ በተለያየ ግዜ የተደረጉ የተለያዩ ሙከራዎች መክሸፋቸውን የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አበቤ አስታወቁ፡፡ ከንቲባዋ በመካሄድ ላይ ያለው የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤው  ላይ ባቀረቡት ሪፖርት እንዳመለከቱት ባለፉት ስድስት

Read More

በብሩክ አለሙ @Birukalemu21 እና መድኃኔ እቁባሚካኤል @Medihane ያቤሎ፣ ቦረና፣ መጋቢት 4/ 2015 ዓ.ም፡– በደቡብ ኦሮምያ በድርቅ ክፉኛ የተጎዳው ቦረና ዞን ዋና ከተማ ያቤሎ የሚገኙ ነዋሪዎች ድርቁ የሚያደርስባቸው ጫና ሳያንስ በእነሱ ስም የመጣ እርዳታ ሙስና እየተሰራበት ይገኛል። የእርዳታ እህሉን እንዲያከፋፍሉ ስልጣን የተሰጣቸው ሃላፊዎች ለእርዳታ ከመጣው እህል

Read More

በሸገር ከተማ አስተዳደር በለገጣፎ ለዳዲ አርባ አራት አካባቢ የፈረሱ ቤቶች አዲስ አበባ፣ የካቲት 27/2015 ዓ.ም፡-የኦሮምያ ክልል መንግስት በአዲስ አበባ ዙሪያ የሚገኙ ከተሞችን አስተሳስሮ” ሸገር ከተማ አስተዳደር” በሚል ስያሜ ከመሰረታቸው  ውስጥ አንዱ በሆነው በለገጣፎ ለገዳዲ አከባቢ የሚገኙ በርካታ ቤቶች በመፍረስ ላይ ይገኛሉ። የክልሉ መንግስት በአዲስ አበባ ዙሪያ

Read More