HomeLaw & Justice

Law & Justice

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ  5/ 2015 ዓ.ም፡- በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ መሰረት 23 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ውለው ምርመራ እየተጣራባቸው እንደሚገኝ የጠቅላይ መምሪያ ዕዝ አስታወቀ። በቁጥጥር ስር የዋሉት ተጠርጣሪዎች ክርስቲያን ታደለ ጸጋዬ፣ ዶክተር ካሳ ተሻገር ዓለሙ፣ ተመስገን አበበ መስፍን፣  ዮሐንስ ንጉሴ ሙጨ፣ በቃሉ አላምረው ሽቱ፣ መላክ አያናው ጥጋቤ፣ ስንታየሁ

Read More

አዲስ አበባ፣ ሓምሌ 18 /2015 ዓ.ም፡- ሶስት የአሜሪካ ኮንግረስ አባላት በምዕራብ ትግራይ የሰብአዊ መብት ጥሰት እየፈፀሙ ባሉ ግለሰቦች ላይ አሜሪካ ማዕቀብ እንድትጥልባቸው ጠየቁ፡፡ ብራድ ሼርማን፣ ጀምስ ፒ. ማክጎቨርን እና ሎሊ ዶጌት የተባሉ ሶስት የአሜሪካ ኮንግረስ አባላት ሓምሌ 13  ለአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ዋና ፀኃፊ አንቶኒ ብሊንከንና ለጃኔት

Read More

አዲስ አበባ፣ ሓምሌ 12/2015 ዓ.ም፡-  በሽብር ወንጀል የተከሰሱትን ዶ/ር ወንደወሰን አሰፋ፣ መስከረም አበራ፣ ሲሳይ አውግቸው (ረ/ፕ) እና ጎበዜ ሲሳይን  ጨምሮ 24 ተከሳሾች የዋስትና ጥያቄ ውድቅ በማድረግ ወደ ማረሚያ ቤት እንዲወርዱ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የፀረ ሽብር ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ትዕዛዝ ሰጠ። ፍርድ ቤቱ

Read More