HomeSocial Affair

Social Affair

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16/2015 - በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት በሚገኘው የዳውሮ ዞን በዋና የሀይል ማሰራጫ ትራንስፎርመር በተፈጠረ ከባድ ብልሽት መብራት ከተቋረጠ 10 ቀን የሆነው ሲሆን፣ የዞኑ አስተዳደር ችግሩን ለመፍታት ከፍተኛ ርብርብ እየተደረገ ነው ብሏል። የዳውሮ ዞን መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ እንደገለጸው፣

Read More

የኢትዮጵያ ሰራተኞች ማህበራት ኮንፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ካሳሁን ፎሎ፣ ፎቶ_ ከክምችት  በሞላ ምትኩ @MollaAyenew ባለፉት ሶስት አስርት ዓመታት የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ገፅታ እየተቀየረ መምጣቲ ያደባባይ ምስጢር ነው፡፡ ብዙ የኢንዱስትሪዎች እና የማኑፋክቸሪንግ ኢንተርፕራይዞች በመስፋፋታቸው ቁጥራቸው ቀላል የማይባል ሰዎች የስራ እድል ተጠቃሚ ቢሆኑም  በሰራተኞች  አያያዝና መብት ዙሪያ የሚነሱ በርካታ ችግሮች

Read More

foto from social media አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13/ 2015 ዓ.ም - አቶ ጌታቸው ረዳ የትግራይ ግዜያዊ አስተዳደር ዕጩ ፕሬዝዳንት የትግራይ ሰራዊት የጦር ጉዳተኞች የጠየቁት ጥያቄ አግባብነት ያለው የመብት ጥያቄ በመሆኑ ትኩረት እንደሚሰጠው አስታወቁ። በትላንትናው እለት መጋቢት 12 ቀን 2015 ዓ.ም በመቀሌ ከተማ የትግራይ የጦር ጉዳተኞች ሰላማዊ

Read More