HomeSocial Affair

Social Affair

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 12/2015 ዓ.ም፡- በሀገሪቱ የተለያዩ ክፍሎች መሳሪያ አንግበር የሚንቀሳቀሱ ሀይሎች ለሰላም ቅድሚያ እንዲሰጡ እና መንግስት በሩን ክፍት አድርጎ ሁሉንም እንዲያወያይ ቅዱስነታቸው አቡነ ማትያስ ጥሪ አቀረቡ። አቡነ ማትያስ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ሊቀጳጳሳት ነሃሴ 12 ቀን 2015 ዓ.ም በወቅታዊ አገራዊ ጉዳይ ተንተርሰው ባቀረቡት ይፋዊ አባታዊ

Read More

ፍኖተሰላም ከተማ ፤ ፎቶ - የከተማው ኮሚኒኬሽን ፌስቡክ ገፅ አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 9/ 2015 ዓ.ም፡- በአማራ ክልል ምዕራብ ጎጃም ዞን ፍኖተሰላም ከተማ የአየር ድብደባ ሊሆን ይችላል በተባለ ጥቃት ቢያንስ 30 ሰዎች ሲሞቱ ከ 55 ባለይ ሰዎች ላይ ጉዳት ደርሶባቸው በከተማው በሚገኝ ፍኖተሰላም አጠቃላይ ሆስፒታል ህክምና ላይ

Read More

ባህርዳር ከተማ - (ፋይል )  ፎቶ - ከባር ዳር ከተማ ኮሙኒኬሽን ፌስቡክ ገፅ አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 5/2015 ዓ.ም፡- በአማራ ክልል የታወጀው የአስቸኳይ ግዜ አዋጅ ኮማንድ ፖስት ገደቦችን ማስቀመጡን እና የሕዝብ የአገልግሎት ሰጪ፣ የመንግሥት፣ የማኅበረሰብና የንግድ ተቋማት ወደ ስራ እንዲገቡ ማዘዙን ተከትሎ በክልሉ የግጭት ቀጠና የሆኑ ዋና

Read More