HomePolitics

Politics

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 13/ 2015 ዓ.ም፡- በአማራ ክልል ስላለው ወቅታዊ ውጥረት ዘገባ በመስራታቸው የታሰሩ 11 ጋዜጠኞችን መንግስት እንዲፈታ ድንበር የለሽ የጋዜጠኞች ቡድን የተሰኘው የጋዜጠኞች መብት ተቆርቋሪ ድርጅት ጠየቀ፡፡ድንበር የለሽ የጋዜጠኞች ቡድን ትላንት ባወጣው መግለጫ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የክልል ልዩ ሀይልን መልሶ የማደራጀት ውሳኔ

Read More

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 13/ 2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ መንግሥት ገለልተኛ የሰብዓዊ መብት መርማሪ ባለሙያዎች ኮሚሽን እና መገናኛ ብዙኀን የግጭት ቀጠና ወደሆነው አማራ ክልል እንዲገቡ ባስቸኳይ እንዲፈቅድ አምነስቲ ኢንተርናሽናል ጠየቀ። አምነስቲ ትላንት ባወጣው መግለጫ በክልሉ በተፈጸሙ የአየር ጥቃቶች በርካታ ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውን መገናኛ ብዙኀን ዘግበዋል ሲል ጠቅሶ

Read More

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 12/ 2015 ዓ.ም፡- የተባበሩት አረብ ኤሚሬት ፕሬዝዳንት እና የአቡዲያቢ ገዢ ሸክ መሃመድ ቢን ዛይድ ለይፋዊ ጉብኝት ዛሬ ጠዋት ነሃሴ 12/ 2015 ዓ.ም አዲስ አበባ ገቡ። አዲስ አበባ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ እና ከፍተኛ የመንግስት ባለስለጣናት አቀባበል አድርገውላቸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ “ውድ

Read More