ዜና፡ በአማራ ክልል በተቀሰቀሰው ግጭት ዙሪያ ዘገባ በመስራታቸው የታሰሩ ጋዜጠኞችን መንግስት እንዲፈታ ድንበር የለሽ ጋዜጠኞች ቡድን ጠየቀ
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 13/ 2015 ዓ.ም፡- በአማራ ክልል ስላለው ወቅታዊ ውጥረት ዘገባ በመስራታቸው የታሰሩ 11 ጋዜጠኞችን መንግስት እንዲፈታ ድንበር የለሽ የጋዜጠኞች ቡድን የተሰኘው የጋዜጠኞች መብት ተቆርቋሪ ድርጅት ጠየቀ፡፡ድንበር የለሽ የጋዜጠኞች ቡድን ትላንት ባወጣው መግለጫ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የክልል ልዩ ሀይልን መልሶ የማደራጀት ውሳኔ
0 Comments