March 2023

ሙዚቀኛ ዳዊት ይፍሩ እና የሙዚቃዊ መስራች ተሸመ ወንድሙ፤ ፎቶ- ሙዚቃዊ ፌስቡክ ገፅ አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21/ 2015 ዓ.ም:-ሙዚቃዊ የተሰኘ የኢትዮጵያ የሙዚቃ ኩባንያ የአንጋፋው የኢትዮ ጃዝ አቀናባሪው የዳዊት ይፍሩን የበኩር አልበም ከ45 ዓመታት በኋላ በደጋሚ ከተለቀቀ ከሳምንት በኋላ በዛሬው እለት በሸክላ ለሽያጭ ማቅረቡ ተገለፀ። በኢትዮጵያ የሙዚቃ ታሪክ

Read More

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21/ 2015 ዓ.ም፡- በፖለቲካ ፓርቲዎች የመሰብሰብ መብት ላይ የሚደረጉ ገደቦች እና በአባላቶቻቸው ላይ የሚደርሱ እንግልቶች በዘላቂነት ሊቆሙ ይገባል ሲል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አሳሰበ፡፡ ኮሚሽኑ ዛሬ መጋቢት 21 ቀን ባወጣው መግለጫ ከተቃዋሚ ፓርቲዎች ውስጥ በእናት ፓርቲ እና በባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ የመሰብሰብ መብት

Read More

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20/2015 ዓ.ም:- የአዲስ አበባ ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ "እምነትን ሽፋን በማድረግ የፖለቲካ አጀንዳ ለማራመድ የሚጥሩ አካላትን በጋራ መታገል ይገባል" ሲል አሳሰበ፡፡ ይህ የተባለው ቢሮው በከተማው ሰላምና ልማት ስራዎች ላይ ከሁሉም የሀይማኖት ተቋማት አባቶች ጋር በዛሬው እለት ከተወያየ በኋላ ነው፡፡ በውይይቱ ላይ

Read More