HomeLaw & Justice (Page 6)

Law & Justice

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10/ 2015 ዓ.ም፡- በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው በእስር ላይ የሚገኙ 45 የሚሆኑ ጋዜጠኞች፣ የአማራ ምሁራንና ወጣቶች የሶስት ቀን የረሃብ አድማ ማድረጋቸውን ጠበቃ ሰለሞን ገዛሀኝ ለአዲስ ስታንዳርድ ገለፁ፡፡ በአማራ ክልል ልዩ ሀይልን መልሶ ማደራጀት ጋር በተያያዘ በተነሳው ሁከት ጋዜጠኞችን፣ የአማራ ምሁራንና ወጣቶችን ማሰር፣ ማሳደድ በሽብር

Read More

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8/2015 ዓ.ም፡- በቡሾፍቱ ከተማ ጨለለቃ ክፍለ ከተማ ጌትሽ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ማንነታቸው ባልታወቀ ታጣቂዎች በተከፈተ ተኩስ አራት የፖሊሶ አባላት ህይወት አልፏል፡፡ የከተማው ኮሙኒኬሽን ሃላፊ ደጀኔ በጂሮ ለአዲስ ስታንዳርድ እንደገለፁት "ታጣቂዎቹ ድርጊቱን የፈፀሙት የጦር መሳሪያ ለመዝረፍና በህግ ጥላ ስር የሚገኙ እስረኞችን ለማስለቀቅ ነው:

Read More

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20/ 2015 ዓ.ም፡- በትላንትናው ዕለት ሚያዚያ 19 ቀን 2015 ዓ.ም ከሰዓት በኋላ የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ አባል እና በምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የብልፅግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ግርማ የሺጥላ እና የግል ጥበቃዎቻቸው ሰሜን ሸዋ ዞን ከመሀል ሜዳ ወደ

Read More