ዜና፡ በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው በእስር ላይ የሚገኙ 45 ተጠርጣሪዎች የሶስት ቀን የረሃብ አድማ አደረጉ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10/ 2015 ዓ.ም፡- በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው በእስር ላይ የሚገኙ 45 የሚሆኑ ጋዜጠኞች፣ የአማራ ምሁራንና ወጣቶች የሶስት ቀን የረሃብ አድማ ማድረጋቸውን ጠበቃ ሰለሞን ገዛሀኝ ለአዲስ ስታንዳርድ ገለፁ፡፡ በአማራ ክልል ልዩ ሀይልን መልሶ ማደራጀት ጋር በተያያዘ በተነሳው ሁከት ጋዜጠኞችን፣ የአማራ ምሁራንና ወጣቶችን ማሰር፣ ማሳደድ በሽብር
0 Comments