Home2023February

February 2023

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21/ 2015 ዓ.ም፡– የኢትዮጵያ መንግሥት በትግራይ ጦርነት ወቅት የተፈጸሙ ሰብአዊ ወንጀሎችን ለማጣራት የሚካሄደው ምርመራ እንዲቆም የሚጠይቅ ረቂቅ የውሳኔ ሀሳብ ለተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት አባላት ማሰራጨቱን ሮይተርስ የዜና ወኪል ምንጮቹን ዋቢ በማድረግ አስታወቀ። እርምጃውም የምርመራው ውጤት ይፋ እንዳይወጣ እና በምክር ቤቱም

Read More

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20/2015 ዓ.ም፡- ለማመን በሚከብድ  ጭካኔና የተሞላው በትግራይ ክልል ተጀምሮ ወደ አማራና አፋር ክልሎች በመስፋፋት ለሁለት አመታት በዘለቀው  ደም አፋሳሽ ጦርነት ምክንያት  በሚሊዮን በሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያንን ላይ የደረሰውን አካላዊ፣ ስነልቦናዊ እና አእምሯዊ  ስብራት ለመጠገን  በተኬደው ረጅም ጉዞ መሰረት በኢትዮጵያ ፌደራል መንግስት እና በህወሓት ባለስልጣናት 

Read More

በህወሓት ስር የሚገኙ በአማራ ክልል ዋግሕምራ ብሔረሰብ አስተዳደር የአበርገሌና ፃግብጂ ወረዳ ተፈናቃዮች። ፎቶ: ዋግ ኽምራ ኮሙዩኒኬሽን አዲስ አበባ፣ የካቲት 20/2015 ዓ.ም - በፃግብጂ ወረዳ በወሊድ ምክንያት 15 እናቶች፤ 5 እናቶች ደግሞ ሳይገላገሉ በመሞታቸው 15ቱ ሕፃናት ወደ ሰቆጣ መጥተው መጠለያ ጣብያ ላይ ተጠልለው እንደሚኙ የሕግና ፍትሕ

Read More