ዜና፡ በጋምቤላ ክልል በኢታንግ ልዩ ወረዳ እና በጋምቤላ ከተማ የእርስ በርስ ግጭት የዘጠኝ ሰው ህይወት ሲያልፍ 17 ሰዎች ላይ ከባድና ቀላል ጉዳት ደረሰ
አዲስ አበባ፣ግንቦት 17/2015 ዓ.ም፡- በጋምቤላ ክልል በኢታንግ ልዩ ወረዳ እና በጋምቤላ ከተማ በተከሰተው የእርስ በርስ ግጭት የዘጠኝ ሰው ህይወት ማለፉንና 17 ሰዎች ላይ ከባድና ቀላል መድረሱን የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ ጽህፈት ቤቱ ዛሬ ባወጣው መግለጫ ሰሞኑን በኢታንግ ልዩ ወረዳ በፒኝዋ እና ሌር ቀበሌዎች
0 Comments