HomeLaw & Justice (Page 5)

Law & Justice

አዲስ አበባ፣ግንቦት 17/2015 ዓ.ም፡- በጋምቤላ ክልል በኢታንግ ልዩ ወረዳ እና በጋምቤላ ከተማ በተከሰተው የእርስ በርስ ግጭት የዘጠኝ ሰው ህይወት ማለፉንና 17 ሰዎች ላይ ከባድና ቀላል መድረሱን የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ ጽህፈት ቤቱ ዛሬ ባወጣው መግለጫ ሰሞኑን በኢታንግ ልዩ ወረዳ በፒኝዋ እና ሌር ቀበሌዎች

Read More

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14/ 2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስትያን ቅዱስ ሲኖዶስ የሚያካሄደውን ስብሰባ የሚያውክና ህዝብን ለግጭት የሚያነሳሳ መልዕክት አሰራጭቷል፣ የመገናኛ ብዙኃን አዋጅን ተላልፏል በሚል እሁድ ግንቦት 13 ቀን 2015 ዓ.ም የማህበረ ቅዱሳን ቴሌቪዥን ጣቢያን በጊዜያዊነት ማገዱን ተከትሎ፤ ጣቢያው ከመገናኛ ብዙኃን አዋጅ

Read More

በቆጂ ከተማ፤ ፎቶ -ቪዚት ኦሮሚያ አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14/2015 ዓ.ም፡- የአትሌቶች መፍለቂያ በመባል የምትታወቀው በቆጂ ከተማ የታጠቁ ሀይሎች አርብ ግንቦት 11 2015 በከፈቱት ጥቃት ሁለት ፖሊሶችን ጨምሮ አንድ የሚኒሻ አባልና አንድ የጥበቃ ሰራተኛ በድምሩ አራት ሰዎች መግደላቸውን የከተማዋ ነዋሪዎች ለአዲስ ስታንዳርድ ገለፁ፡፡ በከተማዋ ላይ ጥቃቱ የተፈፀመው የቱርዚም

Read More