HomeLaw & Justice (Page 7)

Law & Justice

በአብዲ ቢያንሳ @ABiyenssa አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 12/  2015 ዓ.ም፡- የሀዲያ ዞን ምስራቅ ባዴዋቾ ወረዳ ሾኔ ከተማ የመንግስት ሰራተኞች የወር ደመወዝ በጊዜ ስላልተከፈላቸው ባካሄዱት የተቃውሞ ሰልፍ፣ ሰልፉን ለመበተን ፖሊስ በወሰደው እርምጃ ሶስት ሰዎች ላይ ጥቃት ደርሶ ወደ ሆስፒታል መወሰዳቸውን የወረዳው ነዋሪ ለአዲስ ስታንዳርድ ገለፁ፡፡ ስማቸው እንዲገለፀ ያልፈለጉ በሰልፉ

Read More

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 7/ 2015 ዓ.ም፡- በሚዲያ ጥፋት የተጠረጠሩ ታሳሪዎች በሙሉ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ከእስር እንዲለቀቁ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አሳሰበ፡፡ የመንግሥት የጸጥታ አካላት በፖለቲካ ፓርቲዎች መሪዎችና አባላት፣ በሚዲያ አባላትና በማኅበረሰብ አንቂዎች ላይ ካተኮረ እስርና ማዋከብ እንዲቆጠቡም ጠይቋል፡፡ ኮሚስኑ የሚዲያ አባላትንና የማኅበረሰብ አንቂዎችን ዒላማ ያደረገ

Read More

በብሩክ አለሙ @Birukalemu21 እና በሚሊዮን በየነ @millionbeyene አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 5/ 2015 ዓ.ም፡- “ኢትዮ ሰላም” የተሰኘ የዩቱዩብ ቻናል መስራች ጋዜጠኛ እና የፖለቲካ ትንታኔ በመስጠት የሚታወቀው ቴዎድሮስ አስፋው በዛሬው እለት ከመኖሪያ ቤቱ በፀጥታ ሀይሎች “ሁከት እና ብጥብት በማስነሳት ወንጀል ተጥርጥረሃል” በሚል ተይዞ መወሰዱን ባለቤቱ እና እናቱ ለአዲስ ስታንዳርድ

Read More