HomeEditorial

Editorial

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12/ 2015 ዓ.ም፡- በደቡብ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል ርዕስ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው የተመራ ከፍተኛ የክልሉ የስራ ኃላፊዎች “ማዕከላዊ ኢትዮጵያ” በሚል ለሚደራጅው አዲስ ክልል አመሰራረት እቅድ ላይ ህዳር 20 ቀን 2015 ዓ.ም በጉራጌ ዞን ቡታጅራ ከተማ ውይይት አድገዋል። ኃላፊዎቹ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አምስት

Read More

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24/2015 ዓ.ም፡- ብልጽግና መራሹ የለውጥ ሀይል ኢትዮጵያን ተረክቦ ማስተዳደር ከጀመረበት መጋቢት 2010 ዓ.ም ጀምሮ በኢትዮጵያ በርካታ አሰቃቂ ሰብአዊ ቀውሶች ተፈጥረዋል። ጦርነት ጨምሮ በርካታ ወታደራዊ ጥቃቶች በኢትዮጵያውያን ላይ ካደረሱት ጉዳት በተጨማሪ የሀገሪቱ በሮች ለውጭ ሀይሎች ክፍት እንዲሆኑ በማድረጉ ቅጥረኞች የበርካታ ኢትዮጵያውያን ህይወት ላይ

Read More

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20/2015 ዓ.ም፡- ለማመን በሚከብድ  ጭካኔና የተሞላው በትግራይ ክልል ተጀምሮ ወደ አማራና አፋር ክልሎች በመስፋፋት ለሁለት አመታት በዘለቀው  ደም አፋሳሽ ጦርነት ምክንያት  በሚሊዮን በሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያንን ላይ የደረሰውን አካላዊ፣ ስነልቦናዊ እና አእምሯዊ  ስብራት ለመጠገን  በተኬደው ረጅም ጉዞ መሰረት በኢትዮጵያ ፌደራል መንግስት እና በህወሓት ባለስልጣናት 

Read More