HomeNews

News

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 13/ 2015 ዓ.ም፡- በስደተኞች ጉዳይ ላይ በመስራት የሚታወቀው “እኛለኛ በስደት” የተባለ ግብረ-ሰናይ ድርጅት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ ድጋፍ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት የሚያበረክተውን የዓለም አቀፍ የሰብዓዊነት ቀን ሽልማት በዛሬው እለት ነሃሴ 13 ቀን 2015 ዓ.ም. ተሸለመ፡፡ ለድርጅቱ  በዛሬው ቀን ለሚከበረው የዓለም አቀፍ የሰብዓዊነት ቀንን

Read More

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 13/ 2015 ዓ.ም፡- በአማራ ክልል ስላለው ወቅታዊ ውጥረት ዘገባ በመስራታቸው የታሰሩ 11 ጋዜጠኞችን መንግስት እንዲፈታ ድንበር የለሽ የጋዜጠኞች ቡድን የተሰኘው የጋዜጠኞች መብት ተቆርቋሪ ድርጅት ጠየቀ፡፡ድንበር የለሽ የጋዜጠኞች ቡድን ትላንት ባወጣው መግለጫ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የክልል ልዩ ሀይልን መልሶ የማደራጀት ውሳኔ

Read More

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 12/ 2015 ዓ.ም፡- የተባበሩት አረብ ኤሚሬት ፕሬዝዳንት እና የአቡዲያቢ ገዢ ሸክ መሃመድ ቢን ዛይድ ለይፋዊ ጉብኝት ዛሬ ጠዋት ነሃሴ 12/ 2015 ዓ.ም አዲስ አበባ ገቡ። አዲስ አበባ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ እና ከፍተኛ የመንግስት ባለስለጣናት አቀባበል አድርገውላቸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ “ውድ

Read More