ዜና፡ አሜሪካ እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በትግራይ የእርዳታ አቅርቦታቸውን ማቋረጣቸውን አስታወቁ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26/2015 ዓ.ም፡- የአሜሪካን መንግስት የእርዳት አቅርቦት ድርጅት ዩኤስኤድ እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የምግብ ፕሮግራም በትግራይ የሚያካሂድቱን የእርዳት አቅርቦት ለጊዜው ማቋረጣቸውን አስታወቁ። የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት ዩኤስኤይድ አስቸጋሪ ውሳኔ ቢሆንም በትግራይ የምናደርገውን የእርዳታ አቅርቦት ለማቋረጥ ተገደናል ሲሉ ዋና ሃላፊዋ ሳማንታ ፓወር መናገራቸውን በድረገጹ አስነብቧል። ሳማንታ