HomeSocial Affair (Page 35)

Social Affair

በአሰፋ ሞላ @AssefaMolla6 አዲስ አበባ፣መስከረም 24/2015 ዓ.ም፡- በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በአንኮበር፣ ጣርማበር፣ ቀወት እና በረኸት ወረዳዎች የማሽላ ጢንዚዛ ወረርሽኝ መከሰቱን በአማራ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን ግብርና መምሪያ አስታወቀ።የቀበሌና የወረዳ ባለሙያዎች ጢንዚዛው በሰብሉ ላይ የከፋ ጉዳት እንዳያደርስ፣ በባህላዊ ዘዴ በመልቀም፣ ማሽላውን በማወዛወዝና ጭስ በማጨስ እንዲሁም

Read More

ቱናይባህ የስደተኞች መጠለያ፤ ምስል፡ © የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የስደተኞች ተቋም /ታይላን ዳግሲ /2014 አዲስ አበባ፣መስከረም 24/2015ዓ.ም፡- በሁለት የሱዳን የስደተኞች ካምፖች ውስጥ በዝንጀሮ ፈንጣጣ በሽታ የተጠረጠሩ እና መያዛቸው የተረጋገጡ ሰዎች ቁጥር እስከ መስከረም 18 ድረስ120 መድረሱን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የስደተኞች ተቋም አስታወቀ። በሽታው የተገኘው በምስራቅ ሱዳን ገዳሬፍ ክልል

Read More

በአሰፋ ሞላ አዲስ አበባ፣መስከረም 23/2015 ዓ.ም፡- የአማራ ክልል ከሐምሌ 1 ቀን 2014 ዓ.ም እስከ መስከረም 2015 ዓ.ም አጋማሽ ድረስ ከ163 ሺህ በላይ ሰዎች በወባ መያዛቸውን ተዘገበ። መስከረም 20 ቀን 2014 ዓ.ም የአማራ ክልል የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት ከባለድርሻ አካላት ጋር ከመስከረም 15 በኋላ የሚከስተውን የወባ ወረርሽኝ ለመከላከል

Read More