HomeSocial Affair (Page 36)

Social Affair

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2/2015 ዓ.ም፡- በአሁኑ ጊዜ ቤተክርስቲያናችን እንደ ቤተክርስቲያን፣ ህዝባችንም እንደ ህዝብ በፈተና ውስጥ እያለፍን ያለንበት ግዜ ነው ሲሉ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ አስታወቁ። ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ዛሬ ግንቦት 2

Read More

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2/ 2015 ዓ.ም፡- በምንግስትና በኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት መካከል በታንዛኒያ የተደረገው ውይይት ጥሩ መግባባት ላይ መድረሱን በመግለፅ በክልሉ ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን የተጀመረውን ውይይት ለማስቀጠል በቁርጠኝነት እየሰተሰራ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል መንግስት አስታወቀ፡፡ የኦሮሚያ ክልል ኮሚዩኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ ሀይሉ አዱኛ ትላንት ለሚዲያ በሰጡት መግለጫ ችግሩ በሰላማዊ

Read More

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1/2015 ዓ.ም፡- የፌደራል መንግስት በአማራ ክልል ወታደራዊ ዘመቻ እያካሄደ እና ነገሮችን ለመቆጣጠር ጥረት እያደረገ ቢሆንም ከግንቦት አጋማሽ ጀምሮ እየተባባሰ ሊቀጥል እንደሚችል ላለፉት 55 አመታት በሀገራት ጸጥታ ስጋት ዙሪያ በመስራት የሚታወቀው ክራይስስ24 የተሰኘ ተቋም ጥናት አመላከተ። ተቋሙ በድረገጹ እንዳስነበበው ከሆነ የፌደራል መንግስት የፋኖ

Read More