HomeSocial Affair (Page 40)

Social Affair

አቶ ካሳሁን ፎሎ-የኢትዮጵያ ሠራተኞች ማህበራት ኮንፌዴሬሽን ፕሬዝደንት፤ ፎቶ- ከክምችት አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21/ 2015 ዓ.ም፡- መንግሥት ሠራተኞች በሚጠቀሙበት አነስተኛ የሻይ ቤቶች ጭምር የሚከፈለው የተጨማሪ እሴት ታክስ እንዲነሣ እንዲሁም ዝቅተኛ የደመወዝ ወለል ደንብን ተግባራዊ እንዲያደርግ የኢትዮጵያ ሠራተኞች ማህበራት ኮንፌዴሬሽን ጠየቀ፡፡ ኢሰማኮ ይህንን የጠየቀው ሰኞ ሚያዚያ 23 የሚከበረውን የ2015

Read More

በሞላ ምትኩ @MollaAyenew አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21/ 2015 ዓ.ም፡- የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክ ሚኒስቴር በመዲናዋ ውስጥ ባሉ በርካታ የነዳጅ ማደያዎች ላይ የሚስተዋለው ረጅም ሰልፍ የትራፊክ መጨናነቅ እና መስተጓጎል እያስከተለ ባለበት ሁኔታ የነዳጅ ግብይት ሙሉ በሙሉ በዲጂታል እንዲከናወን በወሰነው ውሳኔ እንደሚቀጥል አስታወቀ። ተግባራዊ መሆን የጀመረው ዲጂታል  ክፍያን ተከትሎ  አሽከርካሪዎች

Read More

አቶ ሽመልስ ታምራት አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17/2015 ዓ.ም፡- በአዲስ አበባ ቤቶች ልማት አስተዳደር ቢሮ የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ዳይሬክተር አቶ ሽመልስ ታምራት የጋራ መኖሪያ ቤት ዕድለኞች ዕጣ በደረሳቸው የጋራ መኖሪያ ቤት መግባት እንደሚጠበቅባቸው በትላንትናው ዕለት በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል። የውሃ፣ የመብራትና መንገድን ጨምሮ አስፈላጊ መሰረተ ልማቶችን አስቀድሞ ለሟሟላት

Read More