ለክልሉ ህዝብ የማይጠቅሙ ድርጊቶችን ለመፈጸም ግንባር ነን ብለው ነገር ግን ጥሻ ለጥሻ የሚሽሎከሎኩ በመካከላችን የበቀሉትን አረሞች በአማራ ህዝብ የውስጥ ትብብር እና ጥረት ተነቃቅለው ይወገዳሉ – አማራ ክልል ብልፅግና ፓርቲ
አማራ ክልል ብልፅግና ፓርቲ በፌስቡክ ገፁ ባስነበበው መልዕክት ለክልሉ ህዝብ የማይጠቅሙ ድርጊቶችን ለመፈጸም ግንባር ነን ብለው ነገር ግን ጥሻ ለጥሻ የሚሽሎከሎኩ በመካከላችን የበቀሉትን አረሞች በአማራ ህዝብ የውስጥ ትብብር እና ጥረት ተነቃቅለው ይወገዳሉ ሲል አስጠንቅቋል። ፓርቲው ለክልሉ ህዝብ የማይጠቅሙ ያላቸውን አካላት በስም ባይጠቅስም ነገረ ግን "ከመካከላችን እያፈነገጡ
0 Comments