HomeSocial Affair (Page 37)

Social Affair

ፎቶ - UNICEF Ethiopia አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 30/2015 ዓ.ም፡- ባለፉት 21 ወራት በኢትዮጵያ በኩፍኝ ወረርሽኝ ሳቢያ 182 ሰዎች መሞታቸውን የአለም የጤና ድርጅት አስታወቀ፡፡ ድርጅቱ ከጥቂት ቀናት ብፊት ይፋ ባደረገው መግለጫ የኩፍኝ በሽታ በኢትዮጵያ በየአመቱ በወረርሽኝ ደረጃ እንደሚከሰት ገልፆ በሀገሪቱ በሁሉም ክልሎች ወረርሽኙ ሪፖርት መደረጉን እና ከ16ሺ

Read More

አዲስ አበባ፣ሚያዚያ 30/2015 ዓ.ም፡- የጤና ሚንስቴር ኮቪድ-19 ዓለም አቀፍ ድንገተኛ የህብረተሰብ ጤና ስጋትነቱ ማብቃቱን ገልፆ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎች በሳርስ ኮቪድ-2 (SARS COV-2) የሚያዙና የሚሞቱ ሊኖሩ እንደሚችሉ እንዲሁም አዲስ የበሽታው ዝርያ ሊከሰት እንደሚችል ስጋት እንዳለ አስታወቀ፡፡ የዓለም ጤና ድርጅት ኮቪድ-19 ዓለም አቀፍ ድንገተኛ የህብረተሰብ ጤና ስጋትነቱ አብቅቶ እንደ

Read More

ፎቶ- ዘጋርዲያን አዲስ አበባ፣ 28/ 2015 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርና የጸጥታ አካላት ከከተማዋ በጎዳና ላይ የሚገኙ ሕፃናትን በኃይል፣ በዘፈቀደና ሕጋዊ ባልሆነ አሠራር በአፈሳ መልክ በማንሳት የተሟላ አገልግሎት በሌለበት አቃቂ ክፍለ ከተማ በሚገኘው የተሃድሶ ማዕከል እንዲቀመጡ እንደሚደረግ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ኢሰመኮ በአዲስ አበባ ከተማ የጎዳና

Read More