HomeBusiness

Business

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 5 2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ነሐሴ 1 ቀን 2015 ባካሄደው ስብሰባ የዋጋ ንረትን በከፍተኛ ደረጃና በቀጣይነት መቀነስ ያስችላሉ ያላቸውን የፖሊሲ ማሻሻያዎች ለማድረግ መወሰኑን አስታውቋል፡፡ በዚህም መሰረት ባንኩ በ2016 በጀት ዓመት ሰኔ መጨረሻ የክሬዲት/የባንክ ብድር ዕድገት በ14 በመቶ ጣሪያ እንዲገደብ የተወሰነ

Read More

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28/2015 ዓ.ም፡- በኢትዮጵያ አየር መንገድ ድጋፍ በመቋቋም ላይ ያለው የናይጀሪያ አየር መንገድ በቀጣይ ጥቅምት ወር ስራ እንደሚጀምር ተገለጸ። ብሉምበር ቴሌቪዥን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ መስፍን ጣሰውን ዋቢ በማድረግ ባሰራጨው ዘገባ በናይጀሪያ አየር መንገድ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ድርሻ 49 በመቶ፣

Read More

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22/2015 ዓ.ም፡- ይርጋጨፌ ቡና በቻይና ከሻይ ጋር በመቀላቀል የፈጠረው ጣዕም በቻይናውያን ዘንድ ተወዳጅነት ማግኘቱን ዢንዋ ባስነበበው ዘገባ አስታውቋል። የቻይና ህዝብ ሻይ በመጠጣት ባህሉ የሚታወቅ ቢሆንም ቡናም በማጣጣም ላይ እንደሚገኝ ያስታወቀው ዘገባው አዲሱ የቻይና ትውልድ የቡና ፍላጎቱ በከፍተኛ ሁኔታ እያደገ እንደሚገኝ ጠቁሟል። ባሳለፍነው የፈረንጆቹ

Read More