HomeSocial Affair (Page 42)

Social Affair

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 11/ 2015 ዓ.ም፡- በጀነራል አብደል ፈታህ አል-ቡርሃን የሚመራው የአገሪቱ መከላከያ ሀይል እና በጀነራል መሐመድ ሐምዳን ዳጋሎ የሚመራው የፈጥኖ ደራሽ ልዩ ሀይል መካከል ለአምስት ተከታታይ ቀናት እየተካሄደ ባለው ውጊያ የሞቱ ኢትዮጵያውያን መኖራቸውን መረጃዎች እየደረሱን ነው ሲል የኢትዮጵያ ኤምባሲ በሱዳን ገለፀ። በሱዳን እየተካሄደ ባለው ውጊያ

Read More

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 10/ 2015 ዓ.ም፡- በጀነራል አብደል ፈታህ አል-ቡርሃን የሚመራው የአገሪቱ መከላከያ ሀይል እና በጀነራል መሐመድ ሐምዳን ዳጋሎ የሚመራው የፈጥኖ ደራሽ ልዩ ሀይል መካከል ከቅዳሜ እለት ጀምሮ በተከሰተው አለመረጋጋት በሱዳን መዲና ካርቱም ሚገኙት የአውሮፓ ህብረት አምባሳደር በመኖሪያ ቤታቸው ጥቃት እንደተፈፀመባቸው የአውሮፓ ህብረት ከፍተኛ ዲፕሎማት

Read More

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 10/2015 ዓ.ም፡- መንግስት በቅርቡ በአማራ ክልል ተካሂዶ በነበረው ተቃውሞ ጋር በተያያዘ ያሰራቸውን ሰባት ጋዜጠኞችን ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እንዲፈታ የሰብአዊ መብት ተሟጋቹ ድርጅት አምነስቲ ጠየቀ። በእስር ከሚገኙት ጋዜጠኞች መካከል በአንዷ ላይ የተፈጸመው አካላዊ ጥቃት እንዲጣራም ተቋሙ ጠይቋል። አምነስቲ በተጨማሪም የኢትዮጵያ መንግስት በሰላማዊ መንገድ

Read More