April 2023

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22/ 2015 ዓ.ም፡- በህቡዕ አደረጃጀት ውስጥ ሲንቀሳቀሱና የሽብር ተግባር ሲፈጽሙ የተገኙ 47 ተጠርጣሪዎችን ከበርካታ የነፍስ ወከፍና የቡድን መሣሪያዎች፣ ቦንቦችና ተቀጣጣይ ፈንጂዎች እንዲሁም ከሳተላይት መገናኛ መሣሪያዎች እና የተለያዩ መረጃዎችን ከያዙ ላፕቶፖች ጋር በቁጥጥር ሥር ማዋሉን የጸጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ- ኃይል አስታወቀ፡፡ ተጠርጣሪዎቹ የአማራ ክልል

Read More

አቶ ካሳሁን ፎሎ-የኢትዮጵያ ሠራተኞች ማህበራት ኮንፌዴሬሽን ፕሬዝደንት፤ ፎቶ- ከክምችት አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21/ 2015 ዓ.ም፡- መንግሥት ሠራተኞች በሚጠቀሙበት አነስተኛ የሻይ ቤቶች ጭምር የሚከፈለው የተጨማሪ እሴት ታክስ እንዲነሣ እንዲሁም ዝቅተኛ የደመወዝ ወለል ደንብን ተግባራዊ እንዲያደርግ የኢትዮጵያ ሠራተኞች ማህበራት ኮንፌዴሬሽን ጠየቀ፡፡ ኢሰማኮ ይህንን የጠየቀው ሰኞ ሚያዚያ 23 የሚከበረውን የ2015

Read More

በሞላ ምትኩ @MollaAyenew አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21/ 2015 ዓ.ም፡- የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክ ሚኒስቴር በመዲናዋ ውስጥ ባሉ በርካታ የነዳጅ ማደያዎች ላይ የሚስተዋለው ረጅም ሰልፍ የትራፊክ መጨናነቅ እና መስተጓጎል እያስከተለ ባለበት ሁኔታ የነዳጅ ግብይት ሙሉ በሙሉ በዲጂታል እንዲከናወን በወሰነው ውሳኔ እንደሚቀጥል አስታወቀ። ተግባራዊ መሆን የጀመረው ዲጂታል  ክፍያን ተከትሎ  አሽከርካሪዎች

Read More