HomeSocial Affair (Page 15)

Social Affair

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26/2015 ዓ.ም፡- የአማራ ክልል የገጠመው ወቅታዊ የጸጥታ ችግር በድንገት የተከሰተ ሳይሆን ለዘመናት የተሰበከው የልዩነት ሃሳብ ውጤት በመሆኑ ችግሮችን ገምግሞ እና አርሞ መውጫ በሮችን ማዘጋጀት ተገቢ ነው ሲሉ የክልሉ ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ ኅላፊ አቶ ደሳለኝ ጣሰው ገለፁ፡፡ የአማራ ክልል ሠላም እና ጸጥታ ቢሮ

Read More

በብሩክ አለሙ @Birukalemu21 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24/2015 ዓ.ም፡- የዎላይታ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ግንባርና ዎላይታ ብሔራዊ ንቅናቄ ከታህሳስ 8 ቀን 2011 ዓ/ም ጀምሮ የዎላይታ ብሄር የራሱን እድል በራሱ የመወሰንና ራሱን የማስተዳደር መብትን በመጠቀም በክልል የመዳራጀት ህግን በመከተል ያቀረበዉን የመብት ጥያቄ ተከትሎ በብሔሩ ግለሰብ አባላትና በቡድን እንዲሁም በብሔሩ ላይ

Read More

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23/2015 ዓ.ም፡- በኢትዮጵያ የረድኤት ድርጅቶች የምግብ እርዳታ አቅርቦታቸውን በማቋረጣቸው ሳቢያ የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱ ተዘግቧል። አሶሼትድ ፕሬስ በትግራይ የሚገኙ ባለስልጣናት በክልሉ በሚገኙ ሁሉም ዞኖች የምግብ እርዳታ ከተቋረጠ ወዲህ 728 ሰዎች መሞታቸውን ገልጸውልኛል ሲል ዘግቧል። ይህንንም ተከትሎ የአሜሪካ የተራድኦ ድርጅት ለዜና አውታሩ በላከው

Read More