HomeSocial Affair (Page 18)

Social Affair

በሚሊዮን በየነ @MillionBeyene አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17/2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ እና የግብጹ ፕሬዝዳንት አብዱል ፈታህ አልሲሲ በፓሪሱ የፋይናንስ ስብሰባ ተገናኝተው በመጨባበጥ ሰላምታ መለዋወጣቸው እና ፈገግታን መለዋወጣቸው የግብጽ መገናኛ ብዙሃን ሰፊ ሽፋን ሰጥተውታል። ለሚዲያዎቹ ትኩረት ዋነኛ ምክንያቱ ኢትዮጵያ እና ግብጽ በህዳሴ ግድብ ሳቢያ ፍጥጫ ላይ

Read More

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16/2015 ዓ.ም፡- በኢትዮጵያ ባለፈው አመት ነሃሴ ወር የተከሰተው የኮሌራ ወረርሺኝ 156 ሰዎችን መግደሉን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ያወጣው ሪፖርት አመላከተ። ከሚያዚያ 29 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ 85 በመቶ የሚሆን ተጨማሪ በወረርሽኙ መያዛቸው የተረጋገጠ በሽተኞች መገኘታቸውን ሪፖርቱ አካቷል። በኮሌራ የተያዙ ከ11 ሺ በላይ ሰዎች

Read More

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13/2015 ዓ.ም፡- በሊባኖስ እና በኢትዮጵያ መንግስት መካከል ከሰራተኛ ቅጥር እና መብት ጋር በተያያዘ የተደረሰው ስምምነት ለቤት ሰራተኞች የሚሰጠው የመብት ከለላ አነስተኛ መሆኑን ሚድል ኢስት አይ የተሰኘ ድረገጽ ዘገባ አጋለጠ። ድረገጹ ተመልክቸዋለሁ ያለው የሁለቱ መንግስታት የስምምነት ሰነድ ላይ ምንም አይነት የዝቅተኛ የቅጥር ደመወዝ እንዳልተቀመጠ

Read More