ዜና፡ ዶ/ር አብይ እና አልሲሲ በፓሪስ ተገናኝተው ደማቅ ፈገግታ የተሞላበት ሰላምታ መለዋወጣቸው በግብጻውያን ዘንድ መነጋገሪያ ሁኗል
በሚሊዮን በየነ @MillionBeyene አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17/2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ እና የግብጹ ፕሬዝዳንት አብዱል ፈታህ አልሲሲ በፓሪሱ የፋይናንስ ስብሰባ ተገናኝተው በመጨባበጥ ሰላምታ መለዋወጣቸው እና ፈገግታን መለዋወጣቸው የግብጽ መገናኛ ብዙሃን ሰፊ ሽፋን ሰጥተውታል። ለሚዲያዎቹ ትኩረት ዋነኛ ምክንያቱ ኢትዮጵያ እና ግብጽ በህዳሴ ግድብ ሳቢያ ፍጥጫ ላይ
0 Comments