July 2023

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24/2015 ዓ.ም፡- ብልጽግና መራሹ የለውጥ ሀይል ኢትዮጵያን ተረክቦ ማስተዳደር ከጀመረበት መጋቢት 2010 ዓ.ም ጀምሮ በኢትዮጵያ በርካታ አሰቃቂ ሰብአዊ ቀውሶች ተፈጥረዋል። ጦርነት ጨምሮ በርካታ ወታደራዊ ጥቃቶች በኢትዮጵያውያን ላይ ካደረሱት ጉዳት በተጨማሪ የሀገሪቱ በሮች ለውጭ ሀይሎች ክፍት እንዲሆኑ በማድረጉ ቅጥረኞች የበርካታ ኢትዮጵያውያን ህይወት ላይ

Read More

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24/2015 ዓ.ም፡- በደቡብ ክልል ጉራጌ ዞን ምስራቅ መሰቃን ወረዳ በታጣቂዎች በተሰነዘረ ጥቃት ሰባት ሰዎች መሞታቸው እና በርካቶ መቁሰላቸው ተገለጸ፤ የአከባቢው ነዋሪዎች መንግስት ጣልቃ በመግባት ግጭቱን እንዲከላከልላቸው ጠይቀዋል። ሶስት የአከባቢው ነዋሪዎች ለአዲስ ስታንዳርድ እንዳስታወቁት ግጭቱ የተከሰተው ከአዲስ አበባ በ135 ኪሜ ርቀት ላይ በምትገኝ እና

Read More

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22/2015 ዓ.ም፡- የአሜሪካ ሴኔት በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር እንዲሆኑ በባይደን የቀረቡለትን ኤርቪን ጆሴ ማሲንጋን ሹመት ማጽደቁ ተገለጸ። አምባሳደር ኤርቪን በባይደን አስተዳደር በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ሁነው የተመረጡት በያዝነው አመት ጥር ላይ መሆኑ ይታወቃል። ሹመታቸው በሴኔቱ የጸደቀላቸው አምባሳደር ኤርቪን በአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት የአፍሪካ

Read More