HomeSocial Affair (Page 19)

Social Affair

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13/2015 ዓ.ም፡- የአለም የምግብ ፕሮግራም በኢትዮጵያ አቋርጦት የነበረውን የምግብ እርዳታ አቅርቦት በቀጣይ ወር ለመጀመር ማቀዱን የድርጅቱ የፖሊሲ ልማት ክፍል ረዳት ዳይሬክተር ቫለሪይ ጋርኒየሪ ለሮይተርስ አስታወቁ። ተረጂዎች በመለየቱ ረገድ ሙሉ ለሙሉ በአለም የምግብ ፕሮግራም ቁጥጥር ስር የሚወሰን መሆኑን ስናረጋግጥ ወዲያውኑ እንጀምራለን ማለታቸውን ያስታወቀው የዜና

Read More

የመካከለኛው እና የምስራቅ አውሮፓ፣ እንዲሁም የመካከለኛው ምስራቅ እና አፍሪካ ክልል የቪዛ ፕሬዝዳንት አንድሪው ቶሬ የቪዛን ቁርጠኝነት በኢትዮጵያ ዲጂታል ክፍያዎችን ለማስፋት ከመንግስት እና ከፋይናንሺያል ስነ-ምህዳሩ ጋር በቅርበት ስራዎች እንደሚሰሩ አጽንኦት ሰጥተዋል። አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2015 ዓ.ም – ቪዛ የፊንቴክ ፈጠራን ለማራመድ እና በሴቶች የሚመሩ አነስተኛና መካከለኛ

Read More

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12/2015 ዓ.ም፡- በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል የሚገኙ የ6 ዞኖች (የጋሞ፣ ወላይታ፣ ጎፋ፣ ጌዴኦ፣ ኮንሶ እና የደቡብ ኦሞ ዞኖች) እና የ5 ልዩ ወረዳዎች(የቡርጂ፣ የአማሮ፣ የደራሼ፣ የባስኬቶ እና የአሌ ) በአንድ ክልል ለማደራጀት ለመወሰን ይረዳ ዘንድ በወላይታ ዞን የዳግም ህዝበ ውሳኔ የድምጽ አሰጣጥ

Read More