HomeSocial Affair (Page 16)

Social Affair

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22/2015 ዓ.ም፡- በአማራ ክልል በደብረ ብርሃን ከተማ ከ27 ሺሕ በላይ ተፈናቃዮች በሚገኙባቸው ወይንሸትና ቻይና መጠለያ የመጠለያ ካምፖች የኩፍኝ በሽታ መከሰቱን፣ የሰሜን ሸዋ ዞን ሃላፊዎችን ዋቢ አድርጎ ሪፖርተር ዘግቧል፡፡ በመጠለያ ጣቢያዎቹ የኩፍኝ በሽታ በመከሰቱ ተፈናቃዮች እየተጠቁ መሆናቸውን፣ የሰሜን ሸዋ ዞን አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና

Read More

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20/2015 ዓ.ም፡- በኢትዮጵያ የአትክልት እና ፍራፍሬ አመጋገብ ባህል እጅግ ዝቅተኛ መሆኑ አንድ ጥናት አመላከተ፤ ጎረቤት ሀገራት ከኢትዮጵያ በተሻለ ደረጃ ተጠቃሚዎች መሆናቸውም ተገልጿል። ይህም በቀላሉ ልንከላከላቸው የምንችለው በሽታዎች ተጋላጭ እንዳደረገን ጥናቱ አስታውቋል። አትክልክት እና ፍራፍሬ እንዳንመገብ እንቅፋት የሆነብን የዋጋው መወደድ እና ያለን ገቢ አነስተኛ

Read More

ምስል- አሚኮ አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20/2015 ዓ.ም፡- ጥቂት የሚባሉ አንቂዎች ማህበራዊ ሚዲያውን በመጠቀም የአማራ ህዝብና መንግስት ማኀበራዊ እረፍት እንዳይኖራቸው በሃሰት መረጃ የጥፋት መንገድን በመከተል ላይ ይገኛሉ ሲል የአማራ ክልል ሰላምና ጸጥታ ቢሮ አስታወቀ፡፡ ቢሮው ይህን ያለው በአማራ ክልል ከትላንት ሰኔ 19 ጀምሮ ለሶስት ቀን የሚቆይ ሰልፍ ይካሄዳል

Read More