ዜና፡ በደብረ ብርሃን መጠለያ ካምፖች ውስጥ ከ116 በላይ ተፈናቃዮች በኩፍኝ በሽታ መያዛቸው ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22/2015 ዓ.ም፡- በአማራ ክልል በደብረ ብርሃን ከተማ ከ27 ሺሕ በላይ ተፈናቃዮች በሚገኙባቸው ወይንሸትና ቻይና መጠለያ የመጠለያ ካምፖች የኩፍኝ በሽታ መከሰቱን፣ የሰሜን ሸዋ ዞን ሃላፊዎችን ዋቢ አድርጎ ሪፖርተር ዘግቧል፡፡ በመጠለያ ጣቢያዎቹ የኩፍኝ በሽታ በመከሰቱ ተፈናቃዮች እየተጠቁ መሆናቸውን፣ የሰሜን ሸዋ ዞን አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና
0 Comments