ዜና፡ በኢትዮጵያ ድንበር አቅራቢያ በሱዳን ጦር ሰራዊት እና አማጽያን መካከል ውጊያ መካሄዱ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20/2015 ዓ.ም፡- በኢትዮጵያ ድንበር አቅራቢያ በምትገኘው የብሉናይል ግዛት ኩርሙክ ከተማ በሱዳን ጦር ሰራዊት እና በአከባቢው በሚንቀሳቀሰው የሱዳን ህዝቦች ነጻ አውጪ ንቅናቄ ሰሜን በተሰኘ አማጺ ቡድን መካከል ትላንት ንጋት ላይ ውጊያ መካሄዱን ምንጮቹን ዋቡ በማድረግ ሮይተርስ የዜና ወኪል አስታወቀ። በብሉ ናይል ግዛት የተነሳውን ውጊያ