HomeSocial Affair (Page 14)

Social Affair

በምስራቅ ወለጋ ዞን ሳሲጋ ወረዳ በጊዜያዊ መጠለያ ውስጥ የሚኖሩ ተፈናቃይ ፤ ፎቶ - ICRC በጌታሁን ለገሰ @Birmaduu2 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28/2015 ዓ.ም፡- በኦሮሚያ ክልል የሆሮ ጉዱሩና የምስራቅ ወለጋ ዞን ነዋሪዎች በፋኖ ታጣቂ ሀይሎች ከቀያቸው ተፈናቅለው ለሰብዓዊ ቀውስ መዳረጋቸውን ለአዲስ ስታንዳርድ አፋን ኦሮሞ ተናገሩ፡፡ ተፈናቃዮቹ ምንም አይነት ሰብዓዊ

Read More

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28 / 2015 ዓ.ም፡- የኢፌዴሪ የፌዴሬሽን ምክር ቤት የስድስት ዞኖችና የአምስት ልዩ ወረዳዎች ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች የተካተቱበት “የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል” በሚል ስያሜ አዲስ 12ኛ ክልል ሆኖ እንዲደራጅ ውሳኔ አሳልፏል፡፡  ምክር ቤቱ በዛሬው እለት 6ኛ የፓርላማ ዘመን፣ 2ኛ ዓመት የሥራ ጊዜ፣ 2ኛ መደበኛ

Read More

በሞላ ምትኩ @MollaAyenew አዲስ አበባ፣ ሰኔ፣ 26/2015 ዓ.ም፡- በአዲሰ አበባ ከተማ  አስተዳደር ገቢዎቸ ቢሮ የተላለፈውና  በትግበራ ላይ ያልው የቤት ጣራና ግድግዳ  ግብር  አዲስ የክፊያ ተመን በአሁኑ  ወቅት  ያለውን ነባራዊ ሁኔታን  ያላገናዘበ እና አሁን  ያለውን  የኑሮ ውድነት በህዝቡ ላይ የፈጠረውን  አሉታዊ ጫና በከፋ ደረጃ የሚያባብስ ከመሆኑም በላይ

Read More