ዜና፡ በፋኖ ታጣቂ ሀይሎች ከቀያቸው የተፈናቀሉ የምስራቅ ወላጋና የሆሮ ጉዱሩ ነዋሪዎች ለረሃብ፣ ለበሽታና ለተጨማሪ ሰብዓዊ ቀውስ መጋለጣቸውን ገለፁ
በምስራቅ ወለጋ ዞን ሳሲጋ ወረዳ በጊዜያዊ መጠለያ ውስጥ የሚኖሩ ተፈናቃይ ፤ ፎቶ - ICRC በጌታሁን ለገሰ @Birmaduu2 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28/2015 ዓ.ም፡- በኦሮሚያ ክልል የሆሮ ጉዱሩና የምስራቅ ወለጋ ዞን ነዋሪዎች በፋኖ ታጣቂ ሀይሎች ከቀያቸው ተፈናቅለው ለሰብዓዊ ቀውስ መዳረጋቸውን ለአዲስ ስታንዳርድ አፋን ኦሮሞ ተናገሩ፡፡ ተፈናቃዮቹ ምንም አይነት ሰብዓዊ
0 Comments