HomeSocial Affair (Page 12)

Social Affair

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3/2015 ዓ.ም፡- በትግራይ ጉብኝት እያካሄዱ የሚገኙት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ከክልሉ ጊዜያዊ ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ ጋር ተገናኝተው መወያየታቸው ተገለጸ። ግዜያዊ አስተዳደሩ በቤተክርስቲያኗ ጉዳይ ጣልቃ እንደማይገባ አቶ ጌታቸው ረዳ እንደገለጹላቸው ከትግራይ ቴሌቪዥን ያገኘነው መረጃ አመላክቷል። ከውይይቱ በኋላ ልዑካኑን የመሩት አቡነ ማትያስ እና የክልሉ

Read More

አዲስ አበባ፣ ሓምሌ 1/2015 ዓ.ም፡- ለ30 ዓመታት የአማራና የትግራይ ክልሎች የይገባኛል ጥያቄ የሚያነሱባቸው አካባቢዎች ጉዳይ በህዝበ ውሳኔ እንዲፈታና ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን የአማራ ክልል መንግስት ጥረት እያደረገ መሆኑን የክልሉ የኮሙዩኒኬስን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ግዛቸው ሙሉነህ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ትላንት በሰጡት መግለጫ አስታወቁ፡፡ የማንነትና የወሰን ጥያቄ ቢያንስ

Read More

በሚሊዮን በየነ @MillionBeyene አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29/2015 ዓ.ም፡- በኢትዮጵያ በዘንድሮ የክረምት ወቅትየዛፍ አንበጣ ስጋት ሊኖር እንደሚችል በምስራቅ አፍሪካ የበረሃ አንበጣ መከላከያ ድርጅት የኢትዮጵያ ቁጥጥር ቅርንጫፍ ለአዲስ ስታንዳርድ አስታወቀ፡፡ በምስራቅ አፍሪካ የበረሃ አንበጣ መከላከያ ድርጅት የኢትዮጵያ ቁጥጥር ቅርንጫፍ ቢሮ ሃላፊ ሒወት ለማ በተለይ ለአዲስ ስታንዳርድ እንዳስታወቁት በኢትዮጵያየዛፍ አንበጣ

Read More