ዜና፡ በኢትዮጵያ ብቻ የሚገኘው ቀይ ቀበሮ የመጥፋት አደጋ እንደተጋረጠበት ተገለጸ፤ የማዳን ስራ እየተሰራ መሆኑ ተጠቁሟል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8/2015 ዓ.ም፡- በኢትዮጵያ የሚገኙ የተኩላ እንስሳ ዝርያዎች ገዳይ በሆነ ቫይረስ ሳቢያ እና መኖሪያቸው እየጠበበ በመምጣቱ የመጥፋት አደጋ እንደተጋረጠባቸው ተገለጸ። ሁኔታውን ለመቀልበስ የማዳን ስራ እየተሰራ መሆኑን ዲስከቨሪ ዋይልድ ላይፍ ድረገጽ ባወጣው ዘገባ አስታውቋል። በባሌ ተራሮች ላይ የሚገኙት የቀይ ቀበሮ የተኩላ ዝርያዎች ካኒን ዲስቴምፐር (Canine
0 Comments