ዜና፡ በጎንደር ከተማ የተደረጉ ተቃውሞዎችን ተከትሎ ክልከላዎች ተደረጉ፤ በአማራ ክልል በአንዳንድ ከተሞች የከባድ መሳሪያ ጥቅም ላይ መዋሉን ነዋሪዎች ገልጹ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 2 /2015 ዓ.ም፡- ፌደራል መንግሥት የክልል ልዩ ኃይሎችን መልሶ ለማደራጀት የሚያደርገውን እንቅስቃሴ በመቃወም በአማራ ክልል በርካታ ከተሞች በትላንትናው ዕለት ሰልፎች መካሄዳቸውን እና በአንዳንድ ከተሞች በመንግስት የጸጥታ ሀየሎች መካከል ግጭት መፈጠሩን ነዋሪዎች አስታወቁ። በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን ቆቦ ከተማ የፌደራል መከላከያ ሰራዊት
0 Comments