HomeHorn of Africa (Page 67)

Horn of Africa

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19/2015 ዓ.ም፡- ዛሬ መጋቢት 19 በተካሄደው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 11ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ተወካይ የሆኑት አቶ ክርስቲያን ታደለ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ያቀረቡት ጥያቄ እያነጋገረ ይገኛል። አቶ ክርስቲያን ታደለ ለጠቅላይ ሚንስትሩ ባቀረቡት ጥያቄ “እርስዎስ ሥልጣንዎን በመልቀቅ የመፍትሔው

Read More

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16/2015 - በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት በሚገኘው የዳውሮ ዞን በዋና የሀይል ማሰራጫ ትራንስፎርመር በተፈጠረ ከባድ ብልሽት መብራት ከተቋረጠ 10 ቀን የሆነው ሲሆን፣ የዞኑ አስተዳደር ችግሩን ለመፍታት ከፍተኛ ርብርብ እየተደረገ ነው ብሏል። የዳውሮ ዞን መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ እንደገለጸው፣

Read More

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15/ 2015 ዓ.ም፡- የሀገራዊ የፍትህ ስርአቱ በትግራይ የተፈጸሙ ወንጀሎችን ለመዳኘት የተሟላ ቁመና ይኖረዋል ብለን አናምንም ሲሉ የትግራይ ግዚያዊ አስተዳደር ፕሬዚደንት አቶ ጌታቸው ረዳ ገለጹ። የክልሉ ግዚያዊ አስተዳደር ፕሬዚደንቱ ለክልሉ የቴሌቪዥን ጣቢያ በሰጡት መግለጫ  ፍትህ መረጋገጥ እንዳለበት ጠቅሰው የፖለቲካ መፍትሄዎች እና ሰላም በተሟላ መልኩ

Read More