ዜና፡ ጋዜጠኛ ቴዎድሮስ አስፋው “ሁከት እና ብጥብት በማስነሳት ወንጀል” ተጠርጥሮ በቁጥጥር ስር መዋሉ ተገለፀ፤ ጋዜጠኛ ዳዊት በጋሻው በባህርዳር በፀጥታ አካላት ተይዞ ተወስዷል
በብሩክ አለሙ @Birukalemu21 እና በሚሊዮን በየነ @millionbeyene አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 5/ 2015 ዓ.ም፡- “ኢትዮ ሰላም” የተሰኘ የዩቱዩብ ቻናል መስራች ጋዜጠኛ እና የፖለቲካ ትንታኔ በመስጠት የሚታወቀው ቴዎድሮስ አስፋው በዛሬው እለት ከመኖሪያ ቤቱ በፀጥታ ሀይሎች “ሁከት እና ብጥብት በማስነሳት ወንጀል ተጥርጥረሃል” በሚል ተይዞ መወሰዱን ባለቤቱ እና እናቱ ለአዲስ ስታንዳርድ
0 Comments