HomeHorn of Africa (Page 61)

Horn of Africa

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 7/ 2015 ዓ.ም፡- በሚዲያ ጥፋት የተጠረጠሩ ታሳሪዎች በሙሉ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ከእስር እንዲለቀቁ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አሳሰበ፡፡ የመንግሥት የጸጥታ አካላት በፖለቲካ ፓርቲዎች መሪዎችና አባላት፣ በሚዲያ አባላትና በማኅበረሰብ አንቂዎች ላይ ካተኮረ እስርና ማዋከብ እንዲቆጠቡም ጠይቋል፡፡ ኮሚስኑ የሚዲያ አባላትንና የማኅበረሰብ አንቂዎችን ዒላማ ያደረገ

Read More

ቦረና ዞን ኤልወያ መጠለያ ጣቢያ የሚገኙ ተፈናቃዮች እርዳታ በመጠባበቅ ላይ እያሉ፤ ፎቶ- አዲስ ስታንዳርድ በብሩክ አለሙ @Birukalemu21 እና በመድኃኔ እቁባሚካኤል @Medihane ቦረና/አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27/2015 ዓ.ም፡- ለተከታታይ አምስት አመታት በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን በተከሰተው ድርቅ ሳቢያ ሁሉንም ከብቶቻቸውንና ንብረቶቻቸውን ያጡት የዱብሉቅ ወረዳ አርብቶ አደሮች ከወረዳው የተለያዩ 13

Read More

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 5/2015 ዓ.ም፡- በአማራ ክልል በርካታ ከተሞች የክልሉ ልዩ ኃይል እንደገና ለማደራጀት በሚል የተወሰነው ውሳኔን በመቃወም ሲካሄዱ የነበሩ ሰልፎች እና ግጭቶች በዛሬው እለት ጋብ ማለቱንና መደበኛ እንቅስቃሴዎች መጀመራቸውን ነዋሪዎች አስታወቁ። በተለይ በቆቦ፣ ደብረብርሃን እና ባህርዳር አንጻራዊ ሰላም እንደሰፈነባቸው ነዋሪዎቹ ለአዲስ ስታንዳርድ ገልጸዋል። በአማራ ክልል

Read More