HomeHorn of Africa (Page 59)

Horn of Africa

በአብዲ ቢያንሳ @ABiyenssa አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 12/  2015 ዓ.ም፡- የሀዲያ ዞን ምስራቅ ባዴዋቾ ወረዳ ሾኔ ከተማ የመንግስት ሰራተኞች የወር ደመወዝ በጊዜ ስላልተከፈላቸው ባካሄዱት የተቃውሞ ሰልፍ፣ ሰልፉን ለመበተን ፖሊስ በወሰደው እርምጃ ሶስት ሰዎች ላይ ጥቃት ደርሶ ወደ ሆስፒታል መወሰዳቸውን የወረዳው ነዋሪ ለአዲስ ስታንዳርድ ገለፁ፡፡ ስማቸው እንዲገለፀ ያልፈለጉ በሰልፉ

Read More

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 12 /2015 ዓ.ም፡- በተደጋጋሚ በሚከሰተው ከፍተኛ የፀጥታ ችግር ምክኒያት መንግስት በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ወለጋ ዞኖች በተለይም በአራቱ የወለጋ ዞኖች የተጀመሩ የልማት ፕሮጀክቶችን ማከናወን አለመቻሉን ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ እና የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት አቶ ሽማሊስ አብዲሳ በትላንትናው እለት በነቀምት ከተማ ከወለጋ ማህበረሰብ ጋር

Read More

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 11/2015 ዓ.ም፡- የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ሃላፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ በአሜሪካ ተቋማት ስለላ እንደተፈጸመባቸው ሾልኮ የወጣ መረጃ ማመላከቱን ዋሽንግተን ፖስት ጋዜጣ በዘገባው አስታውቋል። ጋዜጣው ተመልክቸዋለሁ ያለው ሾልኮ የወጣው መረጃ እንደሚያመላክተው ጉተሬዝ በኢትዮጵያ በነበራቸው ቆይታ ወደ ትግራይ በመጓዝ ከክልሉ ባለስልጣናት ጋር ለመነጋገር ያቀረቡት ጥያቄ

Read More