HomeHorn of Africa (Page 55)

Horn of Africa

በሞላ ምትኩ @MollaAyenew አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21/ 2015 ዓ.ም፡- የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክ ሚኒስቴር በመዲናዋ ውስጥ ባሉ በርካታ የነዳጅ ማደያዎች ላይ የሚስተዋለው ረጅም ሰልፍ የትራፊክ መጨናነቅ እና መስተጓጎል እያስከተለ ባለበት ሁኔታ የነዳጅ ግብይት ሙሉ በሙሉ በዲጂታል እንዲከናወን በወሰነው ውሳኔ እንደሚቀጥል አስታወቀ። ተግባራዊ መሆን የጀመረው ዲጂታል  ክፍያን ተከትሎ  አሽከርካሪዎች

Read More

ከግራ ወደ ቀኝ ሬድዋን ሁሴን፣ ፕሮፌሰር ሞሃመድ ሀሰን፣ ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ እና ጣሃ አብዲ አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20/ 2015 ዓ.ም፡- በኢትዮጵያ መንግስት እና በኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት ተወካዮች መካከል እየተደረገ ያለው ንግግር አራተኛ ቀኑን የያዘ ሲሆን ሁለቱ ወገኖች  በቅድመ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ በርካታ ውይይቶችን ማድረጋቸውን በጉዳዩ ላይ

Read More

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20/ 2015 ዓ.ም፡- በትላንትናው ዕለት ሚያዚያ 19 ቀን 2015 ዓ.ም ከሰዓት በኋላ የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ አባል እና በምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የብልፅግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ግርማ የሺጥላ እና የግል ጥበቃዎቻቸው ሰሜን ሸዋ ዞን ከመሀል ሜዳ ወደ

Read More