ዜና፡ በአዲስ አበባ በሚገኙ የነዳጅ ማደያዎች ረዥም ሰልፍ እየተስተዋለ በመሆኑ ቅሬታ ቢቀርብም ምንግስት የክፍያ ስርዓቱ ዲጂታል እንደሚቀጥል አረጋገጠ
በሞላ ምትኩ @MollaAyenew አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21/ 2015 ዓ.ም፡- የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክ ሚኒስቴር በመዲናዋ ውስጥ ባሉ በርካታ የነዳጅ ማደያዎች ላይ የሚስተዋለው ረጅም ሰልፍ የትራፊክ መጨናነቅ እና መስተጓጎል እያስከተለ ባለበት ሁኔታ የነዳጅ ግብይት ሙሉ በሙሉ በዲጂታል እንዲከናወን በወሰነው ውሳኔ እንደሚቀጥል አስታወቀ። ተግባራዊ መሆን የጀመረው ዲጂታል ክፍያን ተከትሎ አሽከርካሪዎች
0 Comments