HomeHorn of Africa (Page 51)

Horn of Africa

አዲስ አበባ፣ሚያዚያ 30/2015 ዓ.ም፡- የጤና ሚንስቴር ኮቪድ-19 ዓለም አቀፍ ድንገተኛ የህብረተሰብ ጤና ስጋትነቱ ማብቃቱን ገልፆ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎች በሳርስ ኮቪድ-2 (SARS COV-2) የሚያዙና የሚሞቱ ሊኖሩ እንደሚችሉ እንዲሁም አዲስ የበሽታው ዝርያ ሊከሰት እንደሚችል ስጋት እንዳለ አስታወቀ፡፡ የዓለም ጤና ድርጅት ኮቪድ-19 ዓለም አቀፍ ድንገተኛ የህብረተሰብ ጤና ስጋትነቱ አብቅቶ እንደ

Read More

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 30/2015 ዓ.ም፡- ሶስተኛ ሳምንቱን ያስቆጠረው የሱዳን ቀውስ በሁለቱ ተፋላሚ ሀይሎች መካከል በተደጋጋሚ የተኩስ አቁም ስምምነቶች ቢደርሱም ሙሉ ለሙሉ የተተገበረ ስምምነት አልታየም። ሁለቱም ሀይሎች ከጀርባቸው የቆሙ ከፍተኛ ድጋፍ የሚያደርጉላቸው ሀገራት መኖራቸው እየተገለፀ ይገኛል። በሁለቱ የሱዳን ተፋላሚ ሀይሎች በስተጀርባ የተሰለፉ የሀገሪቱ አጎራባች ሀገራት በሚል

Read More

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28/2015 ዓ.ም፡– ከመቶ አመት በላይ በአሜሪካ የውጭ ግንኙነት ዙሪያ ጥናት በማቅረብ ከፍተኛ ተጽእኖ በማሳደር ይታወቃል፤ ካውንስል ኦን ፎሬን ሪሌሽን። መቀመጫውን ኒውዮርክ ያደረገው ካውንስል ኦን ፎሬን ሪሌሽን በቅርቡ ‘‘Ethiopia’s Mixed Signals’’ በሚል ርዕስ ለንባብ ባበቃው ጽሁፍ በኢትዮጵያ ያለው ሁኔታ ያልጠራ፣ የተወሳሰበ እና ስስ

Read More