HomeHorn of Africa (Page 53)

Horn of Africa

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26/2015 ዓ.ም፡- በአማራ ክልል የተወሰኑ አካባቢዎች በመከላከያ ሰራዊትና ታጣቂዎች መካከል በከባድ መሣሪያ ጭምር ታግዞ እየተካሄደ ባለው የተኩስ ልውውጥ በሲቪል ሰዎች ላይ የሞት፣ የአካልና የንብረት ጉዳት መድረሱን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ይህን የገለፀው በአማራ ክልል የተወሰኑ አካባቢዎች እየተካሄደ ያለው “የሕግ ማስከበር

Read More

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 24/2015 ዓ.ም፡- አግሮኖሚ ጆርናል ላይ ይፋ የተደረገ አንድ ጥናት እንዳመላከተው ከሆነ ኢትዮጵያ አንበጣን ለመከላከል የኬሚካል እርጭት በማከናወኗ ሳቢያ 76 ቢሊየን የሚሆኑ የማር ንቦቿን ማጣቷን አስታውቋል። በኢትዮጵያ ከ2012 እስከ 2014 ዓ.ም ድረስ አጋጥሞ በነበረው የአንበጣ ወረርሽኝ ሳቢያ ከፍተኛ የኬሚካል እርጭት በማካሄድ የአንበጣው መንጋ

Read More

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 24/2015 ዓ.ም፡- የጋዜጠኞች ተቆርቋሪ ተቋም የሆነው ሲፒጄን ጨምሮ 47 የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች መንግስት ኢንተርኔት በመዝጋት የሚያደርገውን አፈና ያቁም ሲሉ ለጠ/ሚኒስትር አብይ አህመድ በጻፉት ግልጽ ደብዳቤ ጠየቁ። የጠ/ሚኒስትር አብይ አህመድ መንግስት ያልተገደበ የኢንተርኔት እና የዲጂታል ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት የማግኘት መብትን ሊያረጋግጥ ይገባል ሲሉ

Read More