ዜና፡ ከ800ሺ በላይ የሱዳን ነዋሪዎች ወደ አጎራባች ሀገራት ሊሰደዱ ይችላሉ ሲል የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 24/2015 ዓ.ም፡- በሁለቱ ጀነራሎች ሳቢያ በሱዳን የተቀሰቀሰው ግጭት ህዝቦቿን ለከፋ ሁኔታ እየዳረገ መሆኑን ግጭቱን አስመልክቶ በተለያዩ መገናኛ ብዙሃን የሚሰራጩ ዘገባወች እያመላከቱ ይገኛል። ህይወታቸውን ለማትረፍ የሚጥሩ ሱዳናውያን ቀያቸውን ትተው ስደትን ዋነኛ አማራጫቸው ማድረጋቸውም በመገለጽ ላይ ይገኛል። የተባበሩት ምንግስታት የስደተኞች ጉዳይ ድርጅት ባወጣው ሪፖርት እንዳስታወቀው