HomeHorn of Africa (Page 57)

Horn of Africa

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 18/2015 ዓ.ም፡- በሱዳን ተፋላሚ ሀይሎች መካከል ተደርሷል የተባለው የተኩስ አቁም ስምምነት በከፊል ተከብሯል፣ ወይም በከፊል ተጥሷል የሚሉ እርስ በርሳቸው የሚጣረሱ መረጃዎች ተበራክተዋል። በጦርነቱ ሳቢያ ህይወታቸው ያለፈ ዜጎቿ ቁጥር እያሻቀበ ይገኛል። የአለም ጤና ድርጅት ያወጣው መረጃ እንደሚያመላክተው አምስት መቶ እየተጠጋ ይገኛል። ባለፉት ቀናት ደግሞ

Read More

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 18 2015 ዓ.ም፡- መከላከያ ሚኒስቴር ዕድሜያቸው አስራ ስምንት ዓመት የሞላቸው እና የከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ወይም የዩኒቨርሲቲ ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ ተማሪዎችን በፈቃዳቸው ወታደራዊ ስልጠና ወስደው ለሁለት ዓመት ብሔራዊ አገልግሎት እንዲሰጡ ሊያደርግ የሚያስችል አዋጅ ምክር ቤቱ አፀደቀ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ትላንት ባካሄደው ስብሰባ

Read More

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17/2015 ዓ.ም፡- በሱዳን የተፈጠረው ቀውስ አሁንም አልበረደም። የኢድ አልፈጥር በአልን ተንተርሶ የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ሙሉ በሙሉ ባይተገበርም የተወሰነ እፎይታ ያገኙ አከባቢዎች መኖራቸውን በርካታ መገናኛ ብዙሃን አመላክተዋል። ይህ የታየው እጅግ ውስን የተኩስ ማቆም ተነሳሽነት ትላንትም ቀጥሎ ሁለቱ ጀነራሎች ለተጨማሪ 72 ሰዓታት ተኩስ

Read More