HomeHorn of Africa (Page 52)

Horn of Africa

ፎቶ- ዘጋርዲያን አዲስ አበባ፣ 28/ 2015 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርና የጸጥታ አካላት ከከተማዋ በጎዳና ላይ የሚገኙ ሕፃናትን በኃይል፣ በዘፈቀደና ሕጋዊ ባልሆነ አሠራር በአፈሳ መልክ በማንሳት የተሟላ አገልግሎት በሌለበት አቃቂ ክፍለ ከተማ በሚገኘው የተሃድሶ ማዕከል እንዲቀመጡ እንደሚደረግ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ኢሰመኮ በአዲስ አበባ ከተማ የጎዳና

Read More

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28/2015 ዓ.ም፡- በጎረቤት ሱዳን በተፈጠረው ቀውስ ሳቢያ በየቀኑ ከአንድ ሺ በላይ ስደተኞች የኢትዮጵያን ድንበር አቋርጠው እንደሚገቡ አለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት (አይኦኤም) አስታወቀ። የሱዳን ግጭት ከተጀመረ ወዲህ በመተማ በኩል ወደ ኢትዮጵያ የገቡ የሱዳን ስደተኞች ቁጥር ከ12 ሺ በላይ መድረሱን ያስታወቀው ድርጅቱ ስደተኞቹም ሱዳናውያን፣

Read More

በሚሊዮን በየነ @MillionBeyene አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26/2015 ዓ.ም፡- በፕሪቶርያው ስምምነት መሰረት በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር መቋቋሙ ይታወቃል። የጊዜያዊ አስተዳደሩ ቆይታ ቢያንስ ስድስት ወራት ቢበዛ ደግሞ አንድ አመት እንደሚሆን ተደንግጓል። ይህም ማለት ግዜው ሲያልቅ በክልሉ ምርጫ ይካሄዳል ማለት ነው። ከጊዜያዊ አስተዳደሩ የስልጣን ግዜ ማብቃት በኋላ በሚካሄደው ምርጫ አሸናፊ ሆኖ

Read More