ዜና፡ የኢትዮጵያ ወታደራዊ ወጪ 88በመቶ ማደጉ ተገለጸ፤ በፈረንጆቹ 2022 አንድ ቢሊየን ዶላር ወጪ ማድረጓ ተገልጿል
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 16/2015 ዓ.ም፡- በሲዊዲን ስቶኮልም የሚገኘው አለም አቀፉ የሰላም ጥናት ተቋም ይፋ ያደረገው መረጃ እንደሚያመላክተው ኢትዮጵያ በፈረንጆቹ 2022 ለሚሊተሪ አንድ ቢሊየን ዶላር ወጪ አድርጋለች። ይህም ከባለፈው አመት ጋር ሲነጻጸር 88በመቶ ጭማሪ ማሳየቱን ተቋሙ አመላክቷል። እንደ ተቋሙ መራጃ ከሆነ ጭማሪው የታየው ሀገሪቱ ባለፈው የፈረንጆቹ አመት