HomeHorn of Africa (Page 58)

Horn of Africa

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 16/2015 ዓ.ም፡- በሲዊዲን ስቶኮልም የሚገኘው አለም አቀፉ የሰላም ጥናት ተቋም ይፋ ያደረገው መረጃ እንደሚያመላክተው ኢትዮጵያ በፈረንጆቹ 2022 ለሚሊተሪ አንድ ቢሊየን ዶላር ወጪ አድርጋለች። ይህም ከባለፈው አመት ጋር ሲነጻጸር 88በመቶ ጭማሪ ማሳየቱን ተቋሙ አመላክቷል። እንደ ተቋሙ መራጃ ከሆነ ጭማሪው የታየው ሀገሪቱ ባለፈው የፈረንጆቹ አመት

Read More

በሱዳን ዋና ከተማ ካርቱም የሚገኙ የቱርክ ዜጎች እሁድ እለት ከአገሪቱ የሚወጡበትን ቀን ሲጠባበቁ። ፎቶ፡ Omer Erdem/Anadolu Agency አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 16/2015 ዓ.ም፡- ባሳለፍነው ሳምንት መገባደጃ ቀናት በርካታ ሀገራት በሱዳን የሚገኙ ዲፕሎማቶቻቸውን እና ዜጎቻቸውን ለማስወጣት ሲጣደፉ ተስተውሏል። ሀገራቱ ዜጎቻቸውን ለማስወጣት በሚያደርጉት ጥረት የኢትዮጵያን ትብብር እያገኙ እንደሚገኙ የየሀገራቱ

Read More

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 16/2015 ዓ.ም፡- ጠቅላይ ሚንስትር አብይ ከኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት ጋር በነገው እለት በታንዛኒያ ድርድር እንደሚጀመር መግለፃቸውን ተከትሎ ቡድኑ ባወጣው መግለጫ መንግስት ሶስተኛ አካል ባለበት ድርድር ለማድርግ የቀረቡ ቅድመ ሁኔታዎችን በመቀበሉ ድርድሩ እንደሚጀመር አረጋግጧል፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ ወዳጅነት አደባባይ 'ጦርነት ይብቃ፤ ሰላም እናጽና’ በሚል መሪ

Read More