HomeHorn of Africa (Page 49)

Horn of Africa

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3/2015 ዓ.ም፡- የአፍሪካ ቀንድ የአሜሪካን መንግስት ልዩ ልዑክ የሆኑት ማይክ ሀመር በአሜሪካ በካሊፎርንያ ሎስ አንጀለስ ከተማ ከሚገኙ ኢትዮጵያውያን ጋር እንደሚወያዩ ተገለጸ። ማይክ ሀመር በዛሬው እለት ወደ ካሊፎርንያ በማቅናት ለዘጠኝ ቀናት በሚኖራቸው ቆይታ ከትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር ውይይት እንደሚያደርጉ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት

Read More

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3/2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የሞባይል ፋይናንስ አገልግሎት ፍቃድ ለሳፋሪኮም የቴሎኮም ኩባንያ መስጠቱ ተገለጸ። ኤም ፒሳ በሚል የሞባይል ስልክ የግብይት አገልግሎት በመስጠት የሚታወቀው ሳፋሪኮም በኢትዮጵያ በዘርፉ ፈቃድ ያገኘ የመጀመሪያው የውጭ ኩባንያ አድርጎታል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ሳፋሪኮም ፈቃድ ማግኘቱ አዳዲስ የባንክ አገልግሎቶች በኢትዮጵያ ገበያ

Read More

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2/ 2015 ዓ.ም፡- በምንግስትና በኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት መካከል በታንዛኒያ የተደረገው ውይይት ጥሩ መግባባት ላይ መድረሱን በመግለፅ በክልሉ ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን የተጀመረውን ውይይት ለማስቀጠል በቁርጠኝነት እየሰተሰራ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል መንግስት አስታወቀ፡፡ የኦሮሚያ ክልል ኮሚዩኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ ሀይሉ አዱኛ ትላንት ለሚዲያ በሰጡት መግለጫ ችግሩ በሰላማዊ

Read More