HomeHorn of Africa (Page 50)

Horn of Africa

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1/2015 ዓ.ም፡- የፌደራል መንግስት በአማራ ክልል ወታደራዊ ዘመቻ እያካሄደ እና ነገሮችን ለመቆጣጠር ጥረት እያደረገ ቢሆንም ከግንቦት አጋማሽ ጀምሮ እየተባባሰ ሊቀጥል እንደሚችል ላለፉት 55 አመታት በሀገራት ጸጥታ ስጋት ዙሪያ በመስራት የሚታወቀው ክራይስስ24 የተሰኘ ተቋም ጥናት አመላከተ። ተቋሙ በድረገጹ እንዳስነበበው ከሆነ የፌደራል መንግስት የፋኖ

Read More

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1/2015 ዓ.ም፡- የኬንያ ባለሃብቶች መዋእለነዋያቸውን ለማፍሰስ በይበልጥ ይመርጧቸው የነበሩ ሀገራት ታንዛንያ እና ኡጋንዳ እንደነበሩ ይገለጻል። ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ግን ኬንያውያኑ ተመራጭ እያደረጓት ያሉት ሀገር ኢትዮጵያ መሆኗን የሀገሪቱ ትልቁ የሚዲያ ተቋም ኔሽን በድረገጹ አስነብቧል። እንደ ኔኝን ዘገባ ከሆነ በ2021 የኬንያውያን ባለሃብቶች ከ60 ቢሊየን የኬንያ

Read More

ፎቶ - UNICEF Ethiopia አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 30/2015 ዓ.ም፡- ባለፉት 21 ወራት በኢትዮጵያ በኩፍኝ ወረርሽኝ ሳቢያ 182 ሰዎች መሞታቸውን የአለም የጤና ድርጅት አስታወቀ፡፡ ድርጅቱ ከጥቂት ቀናት ብፊት ይፋ ባደረገው መግለጫ የኩፍኝ በሽታ በኢትዮጵያ በየአመቱ በወረርሽኝ ደረጃ እንደሚከሰት ገልፆ በሀገሪቱ በሁሉም ክልሎች ወረርሽኙ ሪፖርት መደረጉን እና ከ16ሺ

Read More