HomeIn-depth Analysis

In-depth Analysis

By Natnael Fite @NatieFit አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23/2015 ዓ.ም፡- አለባበሳቸው እንደማንኛው የሀገሪቱ ዜጎች የሆነ ሁለት ንጹሃን የኋሊት የፊጥኝ ታስረው የክልል የጸጥታ ሀይሎች መሆናቸውን የሚያመለክት የደንብ ልብስ የለበሱ የጸጥታ ሀይሎች ሲገደሉ የሚያሳይ ቪዲዮ በያዝነው በሰኔ ወር በማህበራዊ ሚዲያ የትስስር በስፋት መሰራጨቱ ይታወሳል። ግድያውን የፈጸሙት ሰዎች የለበሱት የደንብ ልብስ

Read More

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1/2015 ዓ.ም፡- የአለም የምግብ ፕሮግራም እና የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት ዩኤስኤድ በትግራይ ክልል ተፈጸመ በተባለው ለተረጂዎች የቀረበ የምግብ እርዳታ ላልታለመለት አላማ ውሏል በሚል ማቋረጣቸው ይታወቃል። በኢትዮጵያ የሚገኙ ለጋሽ ድርጅቶች በጋራ ያዘጋጁት እና ለአዲስ ስታንዳርድ የደረሰው የውስጥ ማስታወሻ እንደሚያሳየው ከሆነ ድርጊቱ የተፈጸመው በትግራይ ብቻ አይደለም፤

Read More

በአብዲ ቢያንሳ@ABiyenssa አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30/2015 ዓ.ም፡- የትግራይ ጦርነት መቆም በኋላ የፌደራሉ መንግስት አካታች የሽግግር ፍትህ ፖሊሲ ሰነድ ይፋ አድርጓል። ባለፈ ታሪኮቿ ሳቢያ በፈተና ለምትናወጠው ኢትዮጵያ የፖሊሲው መዘጋጀት መፍትሔ ለማስገኘት በምታደርገው ጥረት ወሳኝ መዕራፍ እንደሆነ በመገለጽ ላይ ይገኛል። ነገር ግን ሰነዱ ወሳኝ ነገሮች መያዙ እንደተጠበቀ ሁኖ

Read More