HomeHorn of Africa (Page 48)

Horn of Africa

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4/2015 ዓ.ም፡- በሶማሌ ክልል እየጣለ ያለው ዝናብ በአስከተለው ጎርፍ፣ የ44 ሰዎች ሕይወት ያለፈ ሲሆን፣ ከ19ሺሕ በላይ እንስሳትም መሞታቸውን የክልሉ አደጋ መከላከል እና ዝግጁነት ቢሮ የአደጋ ቅድመ ማስጠንቀቂያ ቢሮ አስታውቋል። በክልሉ ባለፉት ሣምንታት ጀምሮ በ38 ወረዳዎች ውስጥ በጣለው ከባድ ዝናብ የዋቢ ሸበሌ፣ ገናሌ፣ ወይብና

Read More

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስና ሰው ሀብት ልማት ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ሂክማ ከይረዲን አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4/2015 ዓ.ም፡- በ2015 በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት በአገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ሕግና መመሪያ ያላከበሩ 3 ሺህ 800 አመራሮች እና ባለሙያዎች ተጠያቂ መሆናቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት

Read More

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3/2015 ዓ.ም፡- በ2022 ኢትዮጵያ በተፈናቃዮች ብዛት ከሰሃራ በታች ካሉ ሀገራት ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎን በማስቀደም በሁለተኛ ደረጃ ላይ እንደምትገኝ የኖርዌ የስደተኞች ካውንስል የተፈናቃዮች ክትትል ማዕከል አስታወቀ፡፡  ማዕከሉ ይፋ ያደረገው የ2022 አመታዊ መረጃ እንደሚያሳየው በኢትዮጵያ አጠቃላይ ተፈናቃዮች ቁጥር ሁለት ሚሊዮን ዘጠኝ መቶ አምስት ሺ

Read More