HomeHorn of Africa (Page 12)

Horn of Africa

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28 ቀን 2015 ዓ.ም:­- የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በየትኛውም የሀገሪቱ ክፍል እየተደረጉ ባሉ ግጭቶች ተሳታፊ የሆኑ ወገኖች ካለፈው የጦርነት ውጤት በመማር የተፈጠረውን ችግር “በጥበብና በማስተዋል እንዲሁም በሰለጠነ አካሄድና በሰላማዊ መንገድ” ተወያይተው እንዲፈቱ ጥሪ አቀረበ፡፡ ቅዱስ ሲኖዶሱ ይህን ጥሪ ያቀረበው ትላንት

Read More

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28/2015 ዓ.ም፡- በኢትዮጵያ አየር መንገድ ድጋፍ በመቋቋም ላይ ያለው የናይጀሪያ አየር መንገድ በቀጣይ ጥቅምት ወር ስራ እንደሚጀምር ተገለጸ። ብሉምበር ቴሌቪዥን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ መስፍን ጣሰውን ዋቢ በማድረግ ባሰራጨው ዘገባ በናይጀሪያ አየር መንገድ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ድርሻ 49 በመቶ፣

Read More

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27/2015 ዓ.ም፡- በአማራ ክልል በርካታ አከባቢዎቸ የጸጥታ መደፍረስ እየተስተዋለ እንደሚገኝ እና አሳሳቢ ደረጃ መድረሱን በርካታ የክልሉ ነዋሪዎች ለአዲስ ስታንዳርድ ገለጹ። ከሁለት አመት አጋማሽ ጀምሮ ግጭትና ጦርነት በማስተናገድ የሚገኘው የሰሜን ወሎ ዞን ቆቦ ከተማ ነዋሪዎች በሳምንቱ መጀመሪያ ጀምሮ ከፍተኛ የተኩስ ድምጽ ለከተማው ቅርብ

Read More