HomeHorn of Africa (Page 8)

Horn of Africa

በዋግህምራ ዞን የሚገኙ ተፈናቃዮች- ፎቶ- አሚኮ/ ከፋይል አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4 /2015 ዓ.ም፡- የህጻናት አድን ድርጅት (Save the Children) በመንግስት ፀጥታ ሀይልና በፋኖ ታጣቂዎች መካከል ግጭት በተቀሰቀሰበት አማራ ክልል ያልተገደበ የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦት እንዲቀጥል ጥሪ አቀረበ፡፡ በኢትዮጵያ የህጻናት አድን ድርጅት ዳይሬክተር ዣቪየር ጆበርት ለሁለት አመታት የዘለቀው ግጭት

Read More

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 4/2015 ዓ.ም፡- የአለም የምግብ ፕሮግራም በትግራይ ክልል አቋርጦት የነበረውን የምግብ እርዳታ ስርጭት እንደገና ማስጀመሩን ፕሮግራሙ አስታወቀ ሲል አሶሼትድ ፕሬስ የዜና ወኪል በትላንትናው ዘገባ አመላክቷል፤ ይህንን ዘገባ አስመልክቶ አዲስ ስታንዳርድ ያነጋገራቸው የክልሉ ባለስልጣናት ግን ጉዳዩን አስተባብለዋል። የትግራይ ክልል የአደጋና ዝግኙነት ኮሚሽን ዋና ሃላፊ

Read More

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 4/ 2015 ዓ.ም፡- የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ምክትል ሊቀመንበር መልካሙ ሹምዬ በገዛ ፍቃዳቸው ከድርጅቱ ምክትል ሊቀመንበርነት እና የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልነት በገዛ ፍቃዳቸው  መልቀቃቸውን አስታወቁ፡፡ ምክትል ሊቀመንበሩ ለፓርቲው ማዕከላዊ ኮሚቴ በፃፉት ደብዳቤ  ኃላፊነታቸውን ለመልቀቃቸው ከአብላጫ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ጋር ያላቸው የአቋም ልዩነት እየሰፋ

Read More