HomeHorn of Africa (Page 10)

Horn of Africa

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 1/ 2015 ዓ.ም፡- በአማራ ክልል እየተካሄደ ያለው ግጭት አሳስቦኛል ሲል የአለም ጤና ድርጅት ገለፀ፡፡ የአለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ቴዎድሮስ አድሃኖም በትዊተር ገፃቸው፣ በአማራ ክልል መንገዶች በመዘጋታቸው እንዲሁም ኢንተርኔት እንዲቋረጥ መደረጉ ለግኑኝነት አዳጋች ሁኔታ መፈጠሩና የሰብዓዊ እርዳታን ወደ ክልሉ ለማድረስ አስቸጋሪ እንዳደረገው ገልፀዋል፡፡ ዋና

Read More

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 1/2015 ዓ.ም፡- የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ጠቅላይ መመሪያ ዕዝ ዋና ሰብሳቢ አቶ ተመስገን ጥሩነህ በሰጡት መግለጫ በአማራ ክልል የሚንቀሳቀሱ ኃይሎች “አንዳንድ የዞን እና የወረዳ ከተሞችን መቆጣጠራቸውን” እንዲሁም በተወሰኑ ቦታዎች “ወንጀለኞችን ከማረሚያ ቤት ማስለቀቃቸውን” አስታወቁ። በአማራ ክልል እየተከናወነ ያለው የሕግ ማስከበር ሥራ በአጭር ጊዜ በማጠናቀቅ

Read More

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29/2015 ዓ.ም፡- በሚኒስትሮች ምክር ቤት የወጣው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ለሚቀጥሉት ስድስት ወራት የጸና ይሆናል ሲሉ የፍትሕ ሚኒስትሩ ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ማስታወቃቸውን የሀገሪቱ የመንግስት መገናኛ ብዙሃን አስታውቀዋል። የፍትሕ ሚኒስትሩ በአስቸኳይ ግዜ አዋጁ አተገባበር ዙሪያ ማብራሪያ መስጠታቸውን ዘገባዎቹ አመላክተዋል። በመንግስት ይፋ የተደረገው የአስቸኳይ ግዜ አዋጁ

Read More