HomeHorn of Africa (Page 15)

Horn of Africa

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22/2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ጉባኤ ሐምሌ 21 ቀን 2015 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ በትግራይ ክልል ለተከሰተው ርሀብ፣ ከፍተኛ የምግብና የመድሀኒት እጥረት  አፋጣኝ ምላሽ እንዲሰጥ ሲል ጥሪ አቅርቧል። በፕሪቶርያው ስምምነት መሰረት ሁለቱ ተደራዳሪዎች የፈረሙትን ግዴታዎች እንዲወጡ ሲል ያሳሰበው ኢሰመጉ ወደ ትግራይ ክልል የሚገቡ

Read More

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22/2015 ዓ.ም፡- በኢትዮጵያ በነሃሴ ወር 2014 ዓ.ም የጀመረው የኮሌራ ወረርሽኝ በአሁኑ ወቅት በከፍተኛ ሁኔታ በደቡብ ክልል በመዛመት ላይ እንደሚገኝ እና 42 የክልሉ ወረዳዎችም በወረርሽኙ መጠቃታቸውን የአለም የጤና ድርጅት አስታወቀ። በአሁኑ ወቅት በኮሌራ በሽታ የተያዙ ከአራት ሺ በላይ ሰዎች መኖራቸውንም ጠቁሟል። የፌደራል መንግስቱ እና

Read More

አዲስ አበባ፣ ሓምሌ 20 / 2015 ዓ.ም፡- በስደተኞች ጉዳይ ላይ በመስራት የሚታወቀው “እኛለኛ በስደት” የተባለ ግብረ-ሰናይ ድርጅት፣ ከብዙ እንግልት በኋላ ከስደት ተመልሰው የስራ አማራጮች ላጡ  እህቶች  ነፃ የሙያ ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ከፍቶ በማሰልጠን ላይ መሆኑን አስታወቀ፡፡ ማሰልጠኛውን ለመክፈት የተፈለገው ከስደት ተመላሾች የስራ አማራጮች በማጣታቸው ለተጨማሪ ጭንቀት

Read More